Telegram Group & Telegram Channel
⊶⊷⊶⊷❍ ፍሌም ❍⊶⊷⊶⊷

˙·٠•● ተከታታይ ልቦለድ●•٠·˙

⚀ ክፍል አስራ ዘጠኝ ⚀ 1⃣9⃣

.
.... ብላ ልትቀጥል ስትል እምባ ተናነቃት። አምቃ የያዘቸውን ለቅሶ አፈነዳችው። እየተንሰቀሰቀች ወጥታ ሄደች....
እናቴ ግራ ገባት። ልትቆጣኝ አልወደደችም። እንድደነግጥ አልፈለገችም።
"የእኔ ጌታ ትንሽ ምግብ አትበላም?"አለች አይኗን ቡዝዝ አድርጋ እየተመለከተችኝ። በግምባሯ ላይ የተጋደሙትን እጥፋቶች ስመለከት በትልልቅ ችግር ውስጥ አላሳልፍ ብሎ የተጋደመ ትልቅ ግንድ ያየው መሰለኝ።
በረጅሙ ተንፍሼ እመባዬን እያበስኩ "በቃኝ እማ!" አልኳት።
"ግሩም ልጄ ምነው አሳቀቅከን ምነው ስቃዬን በቃሽ ብትለኝ ?
እህትህንም ሰላም አልሰጣሃትም! ተሰቃየች እኮ ጌታዬ እኔስ ባማጥኩህ በወለድኩህ ልጎዳ እህትን ምነው ልጄ!?
የኔ ጌታ ፈተናህን ተወው ይቅር ግን አንዴ ብቻ ተጣጥበህ ልብስህን ለውጠህ ምግብ ብላልኝ! ልጄ ባጠባውህ ጡት ይዤሃለው እባክህ እባክህ!" አለች እናቴ እምባዋን እያዘራች።
የለበሰችው ቢጃማ በላይዋ ላይ አድፏል። ስለእኔ ማሰቡ ክስት አድርጓታል። የድሮ ወዟን አጥታ አመዷ ቡን ብሏል። ይባስ ብሎ አባቴ ከሶስት ወራት በፊት ለአንድ ወር ከወጣበት የመስክ ስራ ሲመለስ ሰርቦ በተባለች የጅማ አዋሳኝ ትንሽዬ ከተማ ውስጥ ህፃን ልጅ ገጭቶ ከታሰረ ወዲህ እናቴ እንቅልፍ የላትም ትርሃሴም እንደቆዘመች ትውላለች። ታድራለች። በቤታችን ሰማይ ስር መከራ ጥቁር ጥላውን አጥልቷብናል።
ይሄን ፈተና ተፈትኖ ፍሌሜን ድሬዳዋ ሄጄ ልፈልጋት አሰብኩኝ። ትርሃሴን እና እናቴን ደስ እንዲላቸው ጠዋት ወጥቼ ማታ እገባለሁ።
ሀደኮ መጥታ ታየኛለች ብቻዬን ስታየኝ ውሃውን ሳትቀዳ ተመልሳ ትገባለች። ከፍሌም ጋር ፀሀይን የምናጠልቅበት ከጀምበር መጥለቂያ ላይ አንዳንዴ እሄዳለሁ ግን ምን ያደርጋል። ትዝታ ብቻ። ህይወት ለዛዋ ጠፍቶ ቀለም አልባ ትሆንብኛለች።
የጎዳናው ዳር ፣ የሲኒማው ቤት ፣ የመናፈሻ እና የሬስቶራንቶች ደስታው እና ፌሽታው ልጆችዋን እንደተራበች ወፍ በረው ጠፍተዋል።

....... .......

እንደምንም አንድ ወሬን ባጅቼ ፈተናዬን አጠናቅቄ ወደ ድሬዳዋ ለመሄድ ተነሳሁ። ትርሃሴ አብሬህ ካልሄድኩ ብላ አስጨነቀችኝ በስንት ውትወታ አስቀረዋት። ከሶስት ቀናት በኃላ " የበረሃዋ ንግስት " ወደምትሰኘው ታሪካዊቷ እና ጥንታዊቷ ድሬ ከተማ ገባሁ።
ድሬ እውነተኛ ፍቅር እና መቻቻል የሚንፀባረቅባት ውብ ከተማ ነች። ሀገሬው ጭንቅ አይወድም። ጭንቀትም በአየሯ ላይ ቦታ የለውም በፈገግታና ፍቅር እየተባረረ ድንበሯን ጥሶ ይጠፋል።
ገና ከተማዋ ስገባ መንፈሱ የደስ ደስ ይሰጠኝ ጀምሯል።
ድሬ ፍቅር ፍቅር ትሸታለች።......


ክፍል ሀያ ይቀጥላል........

ደራሲ Cራክ
comment ፦ @abdsewanted

መልካም ምሽት እንደተለመደው አንብባችሁ ሼር አድርጉት!


"SHARE" @onlyzeget



tg-me.com/onlyzeget/1481
Create:
Last Update:

⊶⊷⊶⊷❍ ፍሌም ❍⊶⊷⊶⊷

˙·٠•● ተከታታይ ልቦለድ●•٠·˙

⚀ ክፍል አስራ ዘጠኝ ⚀ 1⃣9⃣

.
.... ብላ ልትቀጥል ስትል እምባ ተናነቃት። አምቃ የያዘቸውን ለቅሶ አፈነዳችው። እየተንሰቀሰቀች ወጥታ ሄደች....
እናቴ ግራ ገባት። ልትቆጣኝ አልወደደችም። እንድደነግጥ አልፈለገችም።
"የእኔ ጌታ ትንሽ ምግብ አትበላም?"አለች አይኗን ቡዝዝ አድርጋ እየተመለከተችኝ። በግምባሯ ላይ የተጋደሙትን እጥፋቶች ስመለከት በትልልቅ ችግር ውስጥ አላሳልፍ ብሎ የተጋደመ ትልቅ ግንድ ያየው መሰለኝ።
በረጅሙ ተንፍሼ እመባዬን እያበስኩ "በቃኝ እማ!" አልኳት።
"ግሩም ልጄ ምነው አሳቀቅከን ምነው ስቃዬን በቃሽ ብትለኝ ?
እህትህንም ሰላም አልሰጣሃትም! ተሰቃየች እኮ ጌታዬ እኔስ ባማጥኩህ በወለድኩህ ልጎዳ እህትን ምነው ልጄ!?
የኔ ጌታ ፈተናህን ተወው ይቅር ግን አንዴ ብቻ ተጣጥበህ ልብስህን ለውጠህ ምግብ ብላልኝ! ልጄ ባጠባውህ ጡት ይዤሃለው እባክህ እባክህ!" አለች እናቴ እምባዋን እያዘራች።
የለበሰችው ቢጃማ በላይዋ ላይ አድፏል። ስለእኔ ማሰቡ ክስት አድርጓታል። የድሮ ወዟን አጥታ አመዷ ቡን ብሏል። ይባስ ብሎ አባቴ ከሶስት ወራት በፊት ለአንድ ወር ከወጣበት የመስክ ስራ ሲመለስ ሰርቦ በተባለች የጅማ አዋሳኝ ትንሽዬ ከተማ ውስጥ ህፃን ልጅ ገጭቶ ከታሰረ ወዲህ እናቴ እንቅልፍ የላትም ትርሃሴም እንደቆዘመች ትውላለች። ታድራለች። በቤታችን ሰማይ ስር መከራ ጥቁር ጥላውን አጥልቷብናል።
ይሄን ፈተና ተፈትኖ ፍሌሜን ድሬዳዋ ሄጄ ልፈልጋት አሰብኩኝ። ትርሃሴን እና እናቴን ደስ እንዲላቸው ጠዋት ወጥቼ ማታ እገባለሁ።
ሀደኮ መጥታ ታየኛለች ብቻዬን ስታየኝ ውሃውን ሳትቀዳ ተመልሳ ትገባለች። ከፍሌም ጋር ፀሀይን የምናጠልቅበት ከጀምበር መጥለቂያ ላይ አንዳንዴ እሄዳለሁ ግን ምን ያደርጋል። ትዝታ ብቻ። ህይወት ለዛዋ ጠፍቶ ቀለም አልባ ትሆንብኛለች።
የጎዳናው ዳር ፣ የሲኒማው ቤት ፣ የመናፈሻ እና የሬስቶራንቶች ደስታው እና ፌሽታው ልጆችዋን እንደተራበች ወፍ በረው ጠፍተዋል።

....... .......

እንደምንም አንድ ወሬን ባጅቼ ፈተናዬን አጠናቅቄ ወደ ድሬዳዋ ለመሄድ ተነሳሁ። ትርሃሴ አብሬህ ካልሄድኩ ብላ አስጨነቀችኝ በስንት ውትወታ አስቀረዋት። ከሶስት ቀናት በኃላ " የበረሃዋ ንግስት " ወደምትሰኘው ታሪካዊቷ እና ጥንታዊቷ ድሬ ከተማ ገባሁ።
ድሬ እውነተኛ ፍቅር እና መቻቻል የሚንፀባረቅባት ውብ ከተማ ነች። ሀገሬው ጭንቅ አይወድም። ጭንቀትም በአየሯ ላይ ቦታ የለውም በፈገግታና ፍቅር እየተባረረ ድንበሯን ጥሶ ይጠፋል።
ገና ከተማዋ ስገባ መንፈሱ የደስ ደስ ይሰጠኝ ጀምሯል።
ድሬ ፍቅር ፍቅር ትሸታለች።......


ክፍል ሀያ ይቀጥላል........

ደራሲ Cራክ
comment ፦ @abdsewanted

መልካም ምሽት እንደተለመደው አንብባችሁ ሼር አድርጉት!


"SHARE" @onlyzeget

BY FŰŇ_ŽØÑĘ 😂😱


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/onlyzeget/1481

View MORE
Open in Telegram


FŰŇ_ŽØÑĘ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

For some time, Mr. Durov and a few dozen staffers had no fixed headquarters, but rather traveled the world, setting up shop in one city after another, he told the Journal in 2016. The company now has its operational base in Dubai, though it says it doesn’t keep servers there.Mr. Durov maintains a yearslong friendship from his VK days with actor and tech investor Jared Leto, with whom he shares an ascetic lifestyle that eschews meat and alcohol.

How Does Bitcoin Work?

Bitcoin is built on a distributed digital record called a blockchain. As the name implies, blockchain is a linked body of data, made up of units called blocks that contain information about each and every transaction, including date and time, total value, buyer and seller, and a unique identifying code for each exchange. Entries are strung together in chronological order, creating a digital chain of blocks. “Once a block is added to the blockchain, it becomes accessible to anyone who wishes to view it, acting as a public ledger of cryptocurrency transactions,” says Stacey Harris, consultant for Pelicoin, a network of cryptocurrency ATMs. Blockchain is decentralized, which means it’s not controlled by any one organization. “It’s like a Google Doc that anyone can work on,” says Buchi Okoro, CEO and co-founder of African cryptocurrency exchange Quidax. “Nobody owns it, but anyone who has a link can contribute to it. And as different people update it, your copy also gets updated.”

FŰŇ_ŽØÑĘ from ua


Telegram FŰŇ_ŽØÑĘ 😂😱
FROM USA